፩ ETH -MTEN

፩ ETH -MTEN every thing beyond leading UP

 #ጎጃሜ
08/08/2025

#ጎጃሜ

08/08/2025
  አክባሪ😘😘
08/08/2025

አክባሪ😘😘

 ?
08/08/2025

?

የኢትዮጵያ ልዑክ ቡድን ዛሬ ወደ ፓሪስ ይሸኛል    | በፓሪስ በሚካሄደው 33ኛው የኦሊምፒክ ጨዋታዎች የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ ቡድን ዛሬ በብሔራዊ ቤተ-መንግስት ሽኝት ይደረግለታል።በሽኝ...
23/07/2024

የኢትዮጵያ ልዑክ ቡድን ዛሬ ወደ ፓሪስ ይሸኛል

| በፓሪስ በሚካሄደው 33ኛው የኦሊምፒክ ጨዋታዎች የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ ቡድን ዛሬ በብሔራዊ ቤተ-መንግስት ሽኝት ይደረግለታል።

በሽኝት መርሐ ግብሩ ላይ የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ ተሳታፊ ስፖርተኞችና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።

33ኛው የኦሊምፒክ ጨዋታዎች ከሐምሌ 19 እስከ ነሐሴ 5 ቀን 2016 ዓ.ም በፈረንሳይ ፓሪስ ይካሄዳል።

በውድድሩ ላይ ከ206 ሀገራት የተውጣጡ እንዲሁም በዓለም አቀፉ የኦሊምፒክ ኮሚቴ ጥላ ስር የሚወዳደሩ ገለልተኛ አትሌቶችና የኦሊምፒክ የስደተኞች ቡድን ጨምሮ 10 ሺህ 714 ስፖርተኞች በ32 የስፖርት ዓይነቶች ይሳተፋሉ።

ኢትዮጵያም በአትሌቲክስ፣ በውሃ ዋና እና በቦክስ ስፖርቶች ትሳተፋለች።

የኢትዮጵያ የኦሊምፒክ ልዑክ ቡድን ለኦሊምፒክ ጨዋታዎች ከሚያዚያ ወር 2016 ዓ.ም አንስቶ ዝግጅቱን ሲያደርግ እንደቆየ ከኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።

በተያያዘ ዜና የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ በኦሊምፒክ ጨዋታዎች የሚሳተፉ አትሌቶችን ዛሬ ማለዳ በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ጎብኝተዋል።

ሚኒስትሯ በዓለም አደባባይ ኢትዮጵያን የምታስጠሩ አትሌቶች በዘንድሮው ኦሊምፒክም በአሸናፊነትና በጀግንነት ታሪክ ሀገራችሁን እንደምታስጠሩ እምነቴ ነው ብለዋል።

አትሌቶቹ የኢትዮጵያን ገጽታ በመገንባት ትልቅ ሚና እንዳላቸው ጠቅሰው፤ ኢትዮጵያ በምትታወቅበት የቡድን ስራና ስፖርታዊ ጨዋነት ውጤት ለማምጣት እንዲሰሩ አሳስበዋል።

በኦሊምፒክ የሚሳተፉ አትሌቶችም ስለ ቅድመ ዝግጅታቸውና ስላሉበት ወቅታዊ ሁኔታ በመግለፅ ከሚኒስትሯ ጋር ውይይት ማድረጋቸውን ከባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል።

 #1
02/08/2023

#1

30/05/2023

#𝕙𝕠𝕨 𝕨𝕒𝕤 𝕤𝕙𝕖?

Address

S**o

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ፩ ETH -MTEN posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Category