03/05/2026
👉በወላይታ ዞን የገሡባ ከተማ አስ/ር አሁናዊ የፖለቲካ ዉድቀት እና መንሲዎች!
∞∞∞∞∞∞∞∞∞∞∞∞∞∞∞∞
፩፦ከተማው ራሱን መምራት ያልቻለ በአቶ ሀሳብ እና ምሪት ውስጥ መቆየቱ በአሁኑ ስዓት በከተማ ያሉ ያረጁ ጊዜው ያለፈባቸው ለምርጫ ማነቆዎች ለአብነት በስድስተኛው ምርጫ የከተማው ዱርየ በየ ምርጫ ጣቢያው እየዞሩ የመራጭነት ካርድ ከአንድም እስከ አስር እየወሰዱ እንዲያውም በሞተ ሰዉ ስም ጭምር በካርድ ኮሮጆ ዉስጥ መከታታቸው የቅርብ ጊዜ ትዝብት ነው እናም እንደ ስድስተኛ ምርጫ አይነት የአሁኑ ይሆናል ብለን ተስፋ እናደርጋለን እንዲህም የሚያደርጉ በረከት እያሱ፤ ዱባለ አያኑ ፤ መልካሙ አያኑ ፤ ሲሳይ ዮሐንስ ፤ ታረቀኝ ጮምባሞ ፤ ጮራሞ ጮምባሞ ፤ ወሰን ተስፍዬ/ወሲ፤ ማቴዎስ መና ፤ አሸብር መና ፤ እና ሌሎችም አደራጆቹ መለሠ መና እና አበባየሁ ኤርምያስ ናቸዉ አሁንም ከፈለ ሞላ ፤ ጮራሞ ጮምባሞ/ሚሊዮን የከተማ እድሜ 18 ያልደረሱ ህፃናት ሰብስው በሞተር እየዞሩ ለአንድ ህፃን ከ5 - 6 ምርጫ ጣቢያ እየዞሩ ካርድ እየወሰዱ ነበር እናም ግንቦት 24 እየጠበቁ ይሆናሉ ።
፪፦ የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ አባላትን ለማሸማቀቅ ለቀበሌ አመራር ጥቆማ በመስጠትና አቅጣጫ በማስቀመጥ መሠረተ ልማት ማለትም በውሃ መስመር እንዲሰበር አደረጉ እና የሌላ ፓርቲ አባላት ያለምንም ጥያቄ እንዲታሰሩ አደረጉ በሌላ በኩል ፍትህ የለለው 14 ቀን ጊዜ ቀጠሮ ተሰቷቸው እስር ላይ ሳሉ ከእነርሱ ጋር ለማስመሰል የታሰሩ አቶ ታመነ ጃሶን እና ሰላማዊት ሳሙኤልን የወላይታ ዞን ብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊን በማናገር የፍትህ ትዕዛዝ በጎን በመተው አስፈትቶ የነዚያን እስከ 14 ቀን በማንአለብኝነት አስረዋል ይህ ብቻ አይደለም ህዝቡ ጥቆማ ተሰጥተዋል ብለው ከንጋት ቀበሌ አመራር ተጽፎ ተሰጥቶት የነበረ የሌላ ፓርቲ አባለት ብቻ ለቅመው ሸበቡ ይህ ጩሄት እና እምባ እስከ ሰማይ ድረስ ይሰማል እኛም እስከ ኢትዮጵያ ህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም እንቀጥላለን ።
ኢትዮጵያን እግዘብሔር ይባርክ !!!!!!!!!!!!!!!!!!