09/05/2026
📌 ያለበቂ ምክንያት ከሥራ ተሰናብተዋል? መብትዎ በሕግ የተጠበቀ ነው! ⚖️
በኢትዮጵያ የአሰሪና ሠራተኛ ሕግ አዋጅ ቁጥር 1156/2011 መሠረት፣ ያለ አግባብ ከሥራ ለተሰናበተ ሠራተኛ ሕጉ የሚከተሉትን መፍትሔዎች አስቀምጧል።
የእነዚህን ክፍያዎች ዝርዝር ሁኔታ እና አሰላል፣ የሕግ ቅደም ተከተሎችን እና መብትዎን ለማስከበር መውሰድ ያለብዎትን እርምጃዎች በዝርዝር በቴሌግራም ቻናላችን ላይ አዘጋጅተናል።
👇 ሙሉ መረጃውን ለማግኘትና ነፃ የሕግ ሰነዶችን ለማውረድ ሊንኩን ይጫኑ፦
📩 ቴሌግራም፦ https://t.me/lawyermelaku/16
ሕግን ይወቁ፣ መብትዎን ያስከብሩ!
የሕግ ባለሙያ መላኩ ከበደ
#ቴሌግራም