21/06/2026
የሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የክልል ምክር ቤቶች ውጤት
*************
1. ሐረሪ ክልል
የተመዘገቡ መራጮች፡ 199,910
የመቀመጫ ብዛት፡ 36
የአሸናፊዎች ዝርዝር፡
👉ብልጽግና ፓርቲ፡ 32
👉ኢዜማ፡ 1
👉ነፃነትና እኩልነት ፓርቲ፡ 1
👉ጀማል አባጋሮ አህመድ (የግል)፡ 1
👉የሐረሪ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት፡ 1
👉የመራጮች ተሳትፎ፡ 99%
2. መካከለኛው ኢትዮጵያ
የተመዘገቡ መራጮች፡ 2,340,664
ውጤት የተገለጸባቸው መቀመጫዎች፡ 170 (ከ34 የምርጫ ክልሎች)
የአሸናፊዎች ዝርዝር፡
👉ብልጽግና ፓርቲ፡ 140
👉ኢዜማ፡ 12
👉ነፃነትና እኩልነት ፓርቲ፡ 7
👉ኅብር ለኢትዮጵያ አንድነት፡ 3
👉ጉራጌ ጎጎት ለጉራጌ አንድነትና ፍትህ፡ 3
👉የወላይታ ሕዝቦች ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ፡ 1
👉የኦሞ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ፡ 1
👉የመራጮች ተሳትፎ፡ 96%
3. ሲዳማ ክልል
የተመዘገቡ መራጮች፡ 2,023,037
የመቀመጫ ብዛት፡ 190
የአሸናፊዎች ዝርዝር
👉ብልጽግና ፓርቲ፡ 175
👉መድረክ፡ 8
👉ሲዳማ አንድነት ፓርቲ፡ 3
👉የሲዳማ ሕዝብ አንድነት ዲሞክራሲያዊ ድርጅት፡ 1
👉ባንዲራ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ፡ 1
👉የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ኩራት፡ 1
👉የመላው ሲዳማ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ አንድነት ፓርቲ፡ 1
👉የመራጮች ተሳትፎ፡ 97%
4. ሶማሌ ክልል
የተመዘገቡ መራጮች፡ 5,012,913
ውጤት የተገለጸባቸው መቀመጫዎች፡ 252 (ከ66 የምርጫ ክልሎች)
የአሸናፊዎች ዝርዝር፡
👉ብልጽግና ፓርቲ፡ 214
👉የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃነት ግንባር (ONLF)፡ 20
👉ነፃነትና እኩልነት ፓርቲ፡ 13
👉የሶማሌ ፌዴራሊስት ፓርቲ፡ 2
👉አህመድ አርሻድ አሊ ኑር (የግል)፡ 1
👉የመላው ሶማሌ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ፡ 1
👉ኅብረት ለዲሞክራሲና ለነፃነት ፓርቲ፡ 1
👉የመራጮች ተሳትፎ፡ 94%
5. ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል
የመቀመጫ ብዛት፡ 165
የአሸናፊዎች ዝርዝር፡
👉ብልጽግና ፓርቲ፡ 145
👉የጉሙዝ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ፡ 15
👉የቤንሻንጉል ሕዝብ ነፃነት ንቅናቄ፡ 4
👉ጌታቸው ወዲሻ ገሻዲ (የግል)፡ 1
6. አማራ ክልል
የተመዘገቡ መራጮች፡ 10,876,829
ውጤት የተገለጸባቸው መቀመጫዎች፡ 277
የአሸናፊዎች ዝርዝር፡
👉ብልጽግና ፓርቲ፡ 257
👉የአማራ ዲሞክራሲያዊ ኃይል ንቅናቄ፡ 4
👉ኢዜማ፡ 3
👉የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን)፡ 2
👉የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ፓርቲ፡ 1
👉የቅማንት ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ፡ 1
👉አርጎባ አንድነት ጀበርቲ፡ 1
👉ሰላም ለኢትዮጵያ ጥምረት፡ 1
👉ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት፡ 1
👉የዎሎ ሕዝቦች ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ፡ 1
👉ነፃነትና እኩልነት ፓርቲ፡ 1
👉የመራጮች ተሳትፎ፡ 95%
7. አዲስ አበባ (ከተማ መስተዳድር)
የተመዘገቡ መራጮች፡ 1,957,676
የመቀመጫ ብዛት፡ 158
የአሸናፊዎች ዝርዝር፡
👉ብልጽግና ፓርቲ፡ 134
👉ኢዜማ፡ 8
👉አንዲት ኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ፡ 4
👉ህዳሴ ፓርቲ፡ 2
👉የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ)፡ 2
👉ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት፡ 2
👉ሰላም ለኢትዮጵያ ጥምረት፡ 2
👉የወላይታ ሕዝቦች ነፃነት ንቅናቄ፡ 1
👉አብን፡ 1
👉የዎሎ ሕዝቦች ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ፡ 1
👉ዳንኤል ጌታቸው ጋረደው (የግል)፡ 1
👉የመራጮች ተሳትፎ፡ 96%
8. አፋር ክልል
የተመዘገቡ መራጮች፡ 2,503,009
ውጤት የተገለጸባቸው መቀመጫዎች፡ 135
የአሸናፊዎች ዝርዝር፡
👉ብልጽግና ፓርቲ፡ 124
👉የአፋር ነፃ አውጪ ግንባር ፓርቲ፡ 4
👉መድረክ፡ 3
👉የአፋር ሕዝብ ፓርቲ፡ 3
👉አርጎባ አንድነት ጀበርቲ፡ 1
👉የመራጮች ተሳትፎ፡ 94%
9. ኦሮሚያ ክልል
የተመዘገቡ መራጮች፡ 24,094,121
ውጤት የተገለጸባቸው መቀመጫዎች፡ 528 (ከ176 የምርጫ ክልሎች)
የአሸናፊዎች ዝርዝር፡
👉ብልጽግና ፓርቲ፡ 523
👉ፋጡማ ከማል ሁሴን (የግል)፡ 1
👉ፍልሀዲን ጠለሀ አህመድ (የግል)፡ 1
👉አቶ ሙሳኮ ሳሮባ (የግል)፡ 1
👉ንጋቱ ዋጋር ጀሳስ (የግል)፡ 1
👉ኢዜማ፡ 1
👉የመራጮች ተሳትፎ፡ 97%
10. ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ
የተመዘገቡ መራጮች፡ 1,230,457
የመቀመጫ ብዛት፡ 171
የአሸናፊዎች ዝርዝር፡
👉ብልጽግና ፓርቲ፡ 144
👉ሰላም ለኢትዮጵያ ጥምረት፡ 12
👉ኢዜማ፡ 10
👉ነፃነትና እኩልነት ፓርቲ፡ 3
👉የዎሎ ሕዝቦች ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ፡ 1
👉የመራጮች ተሳትፎ፡ 97%
11. ደቡብ ኢትዮጵያ
የተመዘገቡ መራጮች፡ 2,858,503
ውጤት የተገለጸባቸው መቀመጫዎች፡ 224 (ከ55 የምርጫ ክልሎች)
የአሸናፊዎች ዝርዝር፡
👉ብልጽግና ፓርቲ፡ 182
👉ኢዜማ፡ 27
👉የወላይታ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ግንባር፡ 3
👉ነፃነትና እኩልነት ፓርቲ፡ 2
👉የወላይታ ሕዝቦች ነፃነት ንቅናቄ፡ 2
👉ሰላም ለኢትዮጵያ ጥምረት፡ 2
👉ጌዴኦ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት፡ 2
👉የወላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ፡ 2
👉እነ ልቦ ጎዓ ዮታ (የግል)፡ 1
👉የጎዥ ሕዝቦች ብሔራዊ ንቅናቄ፡ 1
👉የመራጮች ተሳትፎ፡ 96%
12. ድሬዳዋ (ከተማ መስተዳድር)
የተመዘገቡ መራጮች፡ 269,102
የመቀመጫ ብዛት፡ 189
የአሸናፊዎች ዝርዝር፡
👉ብልጽግና ፓርቲ፡ 161
👉ነፃነትና እኩልነት ፓርቲ፡ 8
👉ኢዜማ፡ 6
👉አዲስ ትውልድ ፓርቲ፡ 3
👉የመራጮች ተሳትፎ፡ 98%
13. ጋምቤላ ክልል
የመቀመጫ ብዛት፡ 205
የአሸናፊዎች ዝርዝር፡
👉ብልጽግና ፓርቲ፡ 176
👉ሰላም ለኢትዮጵያ ጥምረት፡ 17
👉ኢዜማ፡ 6
👉ህዳሴ ፓርቲ፡ 3