Mulatu Biresaw

Mulatu Biresaw በዚህ ፔጄ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት አስተምህሮዎችና የገዳማትና አድባራት ታሪካቸው ከዚህም በተጨማሪ ስለ ሀገራችን ኢትዮጵያ ድንቅ የሆኑ ታሪኳ ይቀርባሉ።

“ተንሥአት እሙታን ማርያም ድንግል! ከመ ትንሣኤ ወልዳ ዘልዑል” ማለትም “ድንግል ማርያም ከሙታን ተለይታ ተነሣች! ይህውም ልዑል አምላክ ልጇ እንደተነሳው ትንሳኤ ነው!”እንኳን ለእመቤታችን ...
22/08/2026

“ተንሥአት እሙታን ማርያም ድንግል! ከመ ትንሣኤ ወልዳ ዘልዑል” ማለትም “ድንግል ማርያም ከሙታን ተለይታ ተነሣች! ይህውም ልዑል አምላክ ልጇ እንደተነሳው ትንሳኤ ነው!”
እንኳን ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ትንሣኤና ዕርገት አደረሰን አደረሳችሁ!

📖 “ታቦርና አርሞንኤም በስምህ ደስ ይላቸዋል” (መዝ. 88፥12) ምስጢረ ሥላሴ፣ ነገረ ተዋሕዶ፣ ነገረ ቤተ ክርስቲያን፣ ምስጢረ ትንሣኤ ሙታን ለተገለጡበት ታላቅ ለሆነው ለደብረ ታቦር በዓል...
19/08/2026

📖 “ታቦርና አርሞንኤም በስምህ ደስ ይላቸዋል” (መዝ. 88፥12)
ምስጢረ ሥላሴ፣ ነገረ ተዋሕዶ፣ ነገረ ቤተ ክርስቲያን፣ ምስጢረ ትንሣኤ ሙታን ለተገለጡበት ታላቅ ለሆነው ለደብረ ታቦር በዓል እንኳን አደረሳችሁ።

🔴👉 ዛሬ ሐምሌ 7 ቀን የምናከብረው በዓል፣ አጋዕዝተ ዓለም ቅድስት ሥላሴ በአባታችን በአብርሃም ቤት በእንግድነት ተገኝተው ቤቱን የባረኩበት፣ መካንነቱን ወደ ፍሬያማነት የለወጡበት፣ እንዲሁም...
14/07/2026

🔴👉 ዛሬ ሐምሌ 7 ቀን የምናከብረው በዓል፣ አጋዕዝተ ዓለም ቅድስት ሥላሴ በአባታችን በአብርሃም ቤት በእንግድነት ተገኝተው ቤቱን የባረኩበት፣ መካንነቱን ወደ ፍሬያማነት የለወጡበት፣ እንዲሁም የአንድነታቸውንና የሦስትነታቸውን ታላቅ ምስጢር የገለጡበት ታላቅ ዕለት ነው።

እንኳን ለቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል አደረሳችሁ።
19/06/2026

እንኳን ለቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል አደረሳችሁ።

14/06/2026
ሰአሊለነ ቅድስት
29/04/2026

ሰአሊለነ ቅድስት

.                      📖 ከታች በፎቶ የምትመለከቱት ቤተክርስቲያን ዳዋ ጥሰው፣ጤዛ ልሰው፣ድምፀ አራዊት ታግሰው፣ጸባ አጋንንት ታግሰው፣ደንጊያ ተንተርሰው ለዓለም፣ለሀገር፣ለወገን፣...
25/04/2026

.
📖 ከታች በፎቶ የምትመለከቱት ቤተክርስቲያን ዳዋ ጥሰው፣ጤዛ ልሰው፣ድምፀ አራዊት ታግሰው፣ጸባ አጋንንት ታግሰው፣ደንጊያ ተንተርሰው ለዓለም፣ለሀገር፣ለወገን፣ለፍጥረቱ ሁሉ ከሚጸልዩት ስውራን ቅዱሳን አባቶች ውስጥ በመድኃኔዓለም ፈቃድ ጥንታዊት በሆነችው በወጨፎ ማርያም ገዳም በስተምስራቅ በቤቴልሄም በኩል በመምጣት በዚህችው ታላቅ ገዳም ተደርቦ ይኖር የነበረው የመድኃኔዓለም ፅላት በስተምስራቅ በኩል የራሱ ቦታ ስላለው መጪው ትውልድ ቤተክርስቲያን ሰርቶ የመድኃኔዓለም ፅላት እንደሚገባ በገዳሟ ለሚያገለግሉት ለአንዱ ካህን ትንቢት ከተነገረለት ከ ፵(40) ዓመታት በኋላ ቤተክርስቲያኑ ተሰርቶ የመድኃኔዓለም ፅላት ገብቶ እራሱ መድኃኔዓለም በገቢረ ተዓምራቱ ቦታውን ባርኮ የቀደሰው የመላኩ የቅዱስ ዑራኤል ፅላትና የፃዲኩ የአቡነ ዘርዓብሩክ ፅላት ጭምር ተደርበው ቅዳሴው እየተከበረ የሚገኘው ደብረ ቀራኒዮ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን በአገው ግምጃቤት ከተማ በስተምስራቅ በኩል ይገኛል። በዚህችም ቤተክርስቲያን በስፋት የአብነት ትምሀርት እየተሰጠ ይገኛል ከዚህም በተጨማሪ በዚህችው ቅፅረ ቤተክርስቲያን ባዕታቸውን አፅንተው ቤተክርስቲያኗን እያገለገሉ የሚገኙ አበው ወእማት መነኮሳቶች ይገኛሉ።
ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር ይቆየኝ። ሚያዝያ/17/2018 ዓ/ም በሙላቱ ቢረሳው ተፃፈ

በታላቋ ገዳም በወጨፎ ማርያም ገዳም ስም በተሰየመው የዩቲዩብ ቻናል በመግባት   የሚለውን በመጫን በዘማሪ መሰረት ወርቁ እጅግ ግሩም ድንቅ የሆኑ ያሬዳዊ ጥዑመ ዝማሬዎችን አዳምጡ ።      ...
01/04/2026

በታላቋ ገዳም በወጨፎ ማርያም ገዳም ስም በተሰየመው የዩቲዩብ ቻናል በመግባት የሚለውን በመጫን በዘማሪ መሰረት ወርቁ እጅግ ግሩም ድንቅ የሆኑ ያሬዳዊ ጥዑመ ዝማሬዎችን አዳምጡ ። ሙላቱ ቢረሳው መጋ/፪፫/፪፻፩፰

እናንተ ቡሩካን

ወንጌል ዘዮሐንስ ፭፥፭፦፱ወሀሎ ህየ አሐዱ ብእሲ ዘሠላሳ ወሰመንቱ ዓመት እምዘ ደወየ።በዚያም ከታመመ ሠላሳ ስምንት ዓመት የሆነው አንድ ሰው ነበር።ወኪያሁ ርእዮ እግዚእ ኢየሱስ  ይሰክብ ወአ...
08/03/2026

ወንጌል ዘዮሐንስ ፭፥፭፦፱

ወሀሎ ህየ አሐዱ ብእሲ ዘሠላሳ ወሰመንቱ ዓመት እምዘ ደወየ።

በዚያም ከታመመ ሠላሳ ስምንት ዓመት የሆነው አንድ ሰው ነበር።

ወኪያሁ ርእዮ እግዚእ ኢየሱስ ይሰክብ ወአእመረ ከመ ጐንደየ ውስተ ደዌሁ ወይቤሎ ትፈቅድኑ ትሕየው።

ጌታችን ኢየሱስም ያን ሰው በአልጋዉ ተኝቶ ባየ ጊዜ በደዌ ብዙ ዘመን እንደ ቈየ ዐውቆ፥ “ልትድን ትወዳለህን?” አለው።

ወአወሥአ ውእቱ ድዉይ ወይቤሎ እወ እግዚኦ አላ ሰብአ አልብየ ከመ ሶበ ይትሀወክ ማይ ያውርደኒ ይየደየኒ ውስተ ምጥማቃት ወሶበ ጊዜ እመጽእ አነ ባዕድ ይቀድመኒ ወሪደ።

ድውዩም መልሶ፥ “አዎን ጌታዬ ሆይ፥ ነገር ግን ውኃዉ በተናወጠ ጊዜ ወደ መጠመቂያዉ የሚያወርደኝ ሰው የለኝም፤ እኔ በምመጣበት ጊዜ ሌላው ቀድሞኝ ይወርዳል” አለው።

ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ተንሥእ ወንሣእ ዐራተከ ወሑር።

ጌታችን ኢየሱስም፥ “ተነሥና አልጋህን ተሸክመህ ሂድ” አለው።

ወሐይወ ሶቤሃ ውእቱ ብእሲ ወነሥአ ዐራቶ ወሖረ። ወሰንበት አሜሃ ይእቲ ዕለት።

ወዲያውኑም ያ ሰው ድኖ አልጋውን ተሸክሞ ሄደ፤ ያች ቀንም ሰንበት ነበረች።

እንኳን አደረሳችሁ
02/02/2026

እንኳን አደረሳችሁ

Address

Bahir Dar
1763

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Mulatu Biresaw posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share

Category