13/03/2026
ሰባት (7) ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት የተሰጠ አስገዳጅ የሰበር ውሳኔ: መዝገብ ቁጥር 244308
**
ከዚህ ቀደም በሰበር መዝገብ ቁጥር 43600 የተሰጠው ውሳኔ መሰረት በማድረግ በከተማ ክልል ያለን ይዞታ ለማስመለስ የቀረበ የመፋለም ክስ በይርጋ አይታገድም በሚል በሰበር መዝገብ ቁጥር 210477 የተሰጠው አስገዳጅ ውሳኔ ተቀይሯል፡፡
ከከተማ መሬት ይዞታ ጋር በተያያዘ አለአግባብ ከያዘ ሰው ላይ ይዞታን ለማስመለስ የሚቀርብ ክስ በአስር ዓመት ይርጋ ይታገዳል ተብሎ ተተርጉሟል፡፡
ምንጭ
የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ኮሚዩኒኬሽንና ስትራቴጅያዊ አጋርነት ዳይሬክቶሬት