01/06/2025
📝📝 በፍትሐብሔር ክስ 📝📝📝
#ተከሳሾች የክስ ጉዳይ ከመታየቱ በፊት የምከተሉ ነጥቦች ላይ ቅሬታ ካላቸው መቃወሚያ ማቅረብ አለባችው
👉ፍርድ ቤቱ ሥልጣን የለውም በማለት መቃወሚያ
👉ክስ የቀረበበት ጉዳይ አስቀድሞ በፍርድ የተወሰነ ነው
👉ጉዳዩ ' በሌላ ' ፍርድ ቤት በክርክር ፡ ላይ ፡ ያለ ከሆነ
👉አንደኛው ተከራካሪ ወገን በነገሩ ፡ የማያገባው በመሆ ኑ ' በመግለጽ ክስ ዉስጥ ገብቶ ፡ መከራከር ፡ አይገባውም የሚል መቃወሚያ :
👉 ክሱ' በይርጋ' የታገደ መሆኑን የሚገልጽ ፡ መቃወሚያ
👉ጉዳዩ በእርቅ ያለቀ ወይም ለእርቅ የተቀጠረ፡ መሆኑን የሚገልጽ ፡ መቃወሚያ
👉የክሱ አቀራረብ ትክክለኛውን ፎርም አልተከተለም በማለት መቃወሚያ ለማቅረብ ግን #አይቻልም ።
"""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""
በሳሙኤል ተሰማ (LLB,LLM)
Attorney