Dilla High School Official

Dilla High School Official ት/ቤቱን ለተማርዎች ሚቹና ማራኪ እናደርጋለን።

ግንቦት 13/2018 ዓ.ም. ዲላበዲላ 2ኛ ደረጃ ክላስተር ት/ቤቶች አዘጋጅነት ስታንዳርድ በጠበቀ ፈተና አዘገጃጀት እና በተሻሻለው የመ/ራንና ሠራተኞች ደረጃ እድገት መመሪያ ዙሪያ  የግንዛቤ...
22/05/2026

ግንቦት 13/2018 ዓ.ም.
ዲላ
በዲላ 2ኛ ደረጃ ክላስተር ት/ቤቶች አዘጋጅነት ስታንዳርድ በጠበቀ ፈተና አዘገጃጀት እና በተሻሻለው የመ/ራንና ሠራተኞች ደረጃ እድገት መመሪያ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በተደራጀ መልኩ ተሰጥቷል ።

በቀን 22/08/18 ዓ.ም በዲላ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በተደረገው ወይይት የዲላ ከተማ አስተዳደር ያቀረበውን የከተማ ልማት/የአስፋልት መንገድ/ሥራ ዙሪያ  ድጋፍ ለማድረግና ከመንግስት ጎን ለመቆ...
30/04/2026

በቀን 22/08/18 ዓ.ም በዲላ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በተደረገው ወይይት የዲላ ከተማ አስተዳደር ያቀረበውን የከተማ ልማት/የአስፋልት መንገድ/ሥራ ዙሪያ ድጋፍ ለማድረግና ከመንግስት ጎን ለመቆም ቁርጠኛ መሆናቸውን የዲላ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራንና የአስተዳደር ሠራተኞች በሙሉ ድምፅ አፅድቋል ። የአንድ ወር ደመወዝ በአንድ አመት ለመስጠትም ፈቃደኛነታቸውን ገልጸዋል ። ስለሆነም ት/ቤቱ መምህራንና ሠራተኞች ለከተማው ልማት እድገት ስላሳያችሁት ቁርጠኝነት እና መልካምነት ከልብ እያመሰገነ ድጋፉ በቀጣይ ትውልድም የማይረሳ አሻራ መሆኑንም በደስታ ይገልፃል።

መጋቢት 04/2018 ዓ.ም በዲላ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በ2018 ዓ.ም የ1ኛ መንፈቀ አመት የሥራ ክንውን ርፖርትና የ12ኛ ክፍል ከተማዊ ሞዴል ፈተና ውጤት ዳሰሳ ላይ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በ...
13/03/2026

መጋቢት 04/2018 ዓ.ም
በዲላ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በ2018 ዓ.ም የ1ኛ መንፈቀ አመት የሥራ ክንውን ርፖርትና የ12ኛ ክፍል ከተማዊ ሞዴል ፈተና ውጤት ዳሰሳ ላይ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ጥልቅ ውይይት ተደርጓል ።በውይይቱም የዲላ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ ባለሙያ፤የዲላ 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ከአስቴር ሱ/ር ፤ር/መ/ራንና መ/ራን እንድሁም የአስተዳደር የሠራተኞች ተሳትፈውበታል።

የ2018 ዓ.ም የ2ኛ መንፈቅ አመት የ12ኛ ክፍል ማጠናከሪያ ትምህርት በተቀናጀ ሁኔታ ዛሬ በቀን 21/06/18 ዓ.ም ተጀምረዋል።
28/02/2026

የ2018 ዓ.ም የ2ኛ መንፈቅ አመት የ12ኛ ክፍል ማጠናከሪያ ትምህርት በተቀናጀ ሁኔታ ዛሬ በቀን 21/06/18 ዓ.ም ተጀምረዋል።

የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ልፈጠር የሚችለውን የትምህርት  ብክነት ለመቀነስ ከወድሁ እንስራ። በተለይ የትምህርት ስዓት ውድና ወደኋላ መመለስ የማንችለው ሀብት ስለሆነ።
02/01/2026

የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ልፈጠር የሚችለውን የትምህርት ብክነት ለመቀነስ ከወድሁ እንስራ። በተለይ የትምህርት ስዓት ውድና ወደኋላ መመለስ የማንችለው ሀብት ስለሆነ።

የ2018 ዓ.ም የአለም አቀፍ የስነምግባርና የፀረ -ሙስና ተቀን በዓል ፤20ኛው የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን እንድሁም የነጭ ሪቫን ቀን በጥምረት በት/ቤታችን በተለያዩ ኩነቶች በደማቅ ሁ...
28/11/2025

የ2018 ዓ.ም የአለም አቀፍ የስነምግባርና የፀረ -ሙስና ተቀን በዓል ፤20ኛው የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን እንድሁም የነጭ ሪቫን ቀን በጥምረት በት/ቤታችን በተለያዩ ኩነቶች በደማቅ ሁኔታ በቀን 19/03/18 ዓ.ም ተከብሯል ።

የዲላ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በግለሰብ ገፅ /mimmi kebede/ የተሰራጨው መረጃ የውሸትና ተዓማንነቱ የጎደለ ነው። ማለትም1.ድርጊቱ ተፈጸመ የተባለው በት/ቤታችን በከተማ አስተዳደር  በተገነ...
05/11/2025

የዲላ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በግለሰብ ገፅ /mimmi kebede/ የተሰራጨው መረጃ የውሸትና ተዓማንነቱ የጎደለ ነው። ማለትም
1.ድርጊቱ ተፈጸመ የተባለው በት/ቤታችን በከተማ አስተዳደር በተገነባው ቤተመጻሕፍት ህንጻ ውስጥ ስሆን ይህ ከእውነት የራቀ ውሸት ነው። ትክክለኛ ድርጊቱ የተከናወነበት ቦታ በኖክ ማደያ ያም ከትምህርት ቀን ውጭ ከከተማው ከተለያዩ ት/ቤቶች የተወጣጡ የአሁኑና የቀድሞ ተማርዎች እንድሁም የከተማችን ወጣቶች ናቸው። በሌላ ደግሞ የዲላ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ቤተመጻሕፍት ውስጡ ነጣ ባለው ብጫ የተዋበና ግርማ ሞገስ ያለው ስሆን የውሸት መረጃ መሆኑን ፎቶው ይናገራል። አንድን መረጃ ለማህበረሰቡ ከማድረሳችን በፊት የመረጃውን ተዓማንነት ማረጋገጥና ድርጊቱ መቼ እና የት እንደተፈጸመ ማወቅ ያስፈልጋል ።ይህ ሳይሆን ቀርቶ በውሸት ለማህበረሰቡ የሚናሰራጨው መረጃ ማህበረሰቡንም ተቋሙንም ያነጋል።መማር እንደ ፈረስ ጋሪ እንዳንሆን ያግዘናል እንጅ ጨለምተኞች አያደርገንም።ፈጣሪ ከጨለምተኝነት ያውጣን። በእርግጥ ወጣቶቹ ያደረጉት ተግባር የመልካም ተግባር መገለጫ ያልሆነና ከወጣትነት ስሜት ወይም ከተለያዩ ጫናዎች የመነጨ ስሆን ግን ደግሞ ከት/ቤት ውጪ በትምህርት ቀን ያለመሆኑ ወላጆችና የሚመለከታቸው ሁሉ በባህሪ ግንባታ ዙሪያ ኃላፍነት ልወስዱ ይገባል።ይህ ከታች የሚትመለከቱት የ2018 ዓ.ም የተማረ ወላጆች ውይይትና የዲላ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ቤተመጽሐፍት ህንጻ አሁናዊ የውስጥ ገጽታ ነው።

መልካም የምሥራች የ2018 ዓ.ም የት/ት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ እነሆ ተጀመረ። ከነሐሴ 5-30/2017  ዓ.ም ድረስ ብቻ።
11/08/2025

መልካም የምሥራች የ2018 ዓ.ም የት/ት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ እነሆ ተጀመረ። ከነሐሴ 5-30/2017 ዓ.ም ድረስ ብቻ።

አስቸኳይ ማስታወቂያ ለ2017 ዓ.ም ለ12ኛ ክፍል ሀገራዊ ፈተና  ተፈታኝ ተማርዎች በሙሉ፤
24/06/2025

አስቸኳይ ማስታወቂያ
ለ2017 ዓ.ም ለ12ኛ ክፍል ሀገራዊ ፈተና ተፈታኝ ተማርዎች በሙሉ፤

የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የ2ኛ ሰምስቴር ማጠቃለያ ፈተና ተገቢ የሆነ ዝግጅት ተደርጎ ከግንቦት 26-28/2017 ዓ.ም ድረስ ባለው 3 ተከታታይ ቀናት እንድጠናቀቅ ተቅዶ ፈተናው በተደራጀ...
03/06/2025

የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የ2ኛ ሰምስቴር ማጠቃለያ ፈተና ተገቢ የሆነ ዝግጅት ተደርጎ ከግንቦት 26-28/2017 ዓ.ም ድረስ ባለው 3 ተከታታይ ቀናት እንድጠናቀቅ ተቅዶ ፈተናው በተደራጀ መልኩ እየተሰጠ ይገኛል።

Address

8 Avenue
Dilla

Telephone

+251941852700

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Dilla High School Official posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Category