25/06/2026
❗ 💥
ዉድ የክለባችን ሲዳማ ቡና ደጋፊዎች እንደምታዉቁት ክለባችን ሲዳማ ቡና ሲቢኤ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ አሸንፎ ለድርብ ድል ለኢትዮጵያ ዋንጫ ስኔ 30 እየተጠባበቀ ይገኛል።
ሆኖም ይህ ዉጤት እንዲመጣ የክለቡ ደጋፊዎች የከፈሉት ዋጋ ቀላል የሚባል አይደለም። ከእነዛ ልጆች መካከል ወንድማችን ኢዬ ቡኒዬ ደጋፊዎች ክለቡን እንዲደግፉ ባለፉት 15 ዓመት በላይ ለክለቡ ዋጋ ከፍሏል።
ሆኖም ዛሬ ኢዬ ቡኒዬ የራሱ የሆነ ነገር እንዲይዝ መንግስትን ጠይቀን ያለነዉ ጥያቄ ባለበት ሆነዉ.. የክለቡ ደጋፊዎች ከራሳቸዉ ተነሳሽነት የቻሉትን እንዲያደርጉ የ5ቀን ቻሌንጅ❗ጀምረናል።
ሁላችንም በተቻለን መጠን ለኢዬ ቡኒዬ የፍቅር ስጦታ በመስጠት የበኩላችንን እንወጣ።
👉CBE 1000309306566 Eyasu Side Harema
የቡና ቤተሰቦች እና የስፖርት አፍቃሪያን በሙሉ፣ ይህንን መልካም ጥሪ ለሌሎችም በማጋራትና የበኩላችሁን በማበርከት ቻሌንጁን በድምቀት እንቀላቀል☕⚽
Voice of Sidaama