Ethio Legal Shield

Ethio Legal Shield The Law Firm You Rely On!

በዋሺንግተን ዲሲ፣ ሜሪላንድ፣ እና ቨርጂኒያ አካባቢ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊ ዲያስፖራ ነዎት? እንግዲያውስ ይህ ነጻ መድረክ እንዳያመልጦ!  የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ለአሥርት አመታት ወሳኝ  የውጭ ምን...
21/09/2025

በዋሺንግተን ዲሲ፣ ሜሪላንድ፣ እና ቨርጂኒያ አካባቢ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊ ዲያስፖራ ነዎት? እንግዲያውስ ይህ ነጻ መድረክ እንዳያመልጦ!

የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ለአሥርት አመታት ወሳኝ የውጭ ምንዛሬ ምንጭ እንዲሁም ለሀገሪቱ እድገት ከፍተኛ አስተዋፆ እያበረከተ የቆየ ቢሆንም መሠረታዊ የሕግ ጉዳዮችን ካለመረዳት እና በቂ የሕግ ጥበቃ ባላማግኘቱ የተነሳ በተለያዩ አካላት ለሚፈፀም የማጭበርበር እና የማታለል ድርጊት እየተጋለጠ በሰው ሃገር ያፈራውን ጥሪት በቀላሉ ሲዘረፍ ይስተዋላል፡፡ ይህንን ለመቅርፍ የሚያስችል ነጻ የሕግ ግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ የኢትዮ ሌጋል ሺልድ የጥብቅና ድርጅት መስራች ጠበቆች ከኢትዮ አሜሪካን የንግድ ም/ቤት ጋር በመተባበር አዘጋጅቶሎታል፡፡

የፊታችን ሀሙስ ሴፕቴምበር 25 ከ 5:00 PM -9:00 PM አድራሻ 1 Veterans Place Silver Spring MD
ዛሬውኑ ቦታ ይያዙ!

ያለ ክፍያ ለመመዝገብ ይህንን ሊንክ በመጫን ይመዝገቡ

https://www.eventbrite.com/e/protect-ethiopian-diaspora-through-legal-awareness-tickets-1723320721669?utm-campaign=social&utm-content=attendeeshare&utm-medium=discovery&utm-term=listing&utm-source=cp&aff=ebdsshcopyurl

ይህ አስፈላጊ የህግ ግንዛቤ ፕሮግራም እራስዎን፣ ቤተሰብዎን እንዲሁም ኢንቨስትመንቶችን ለመጠበቅ በሚያስችል እውቀት ለማስጨበጥ የተዘጋጀ ነው።

ማን መታደም ይችላል?

ይህ ዝግጅት ለሁሉም የኢትዮጵያ ዲያስፖራ አባላት በተለይም በኢትዮጵያ ውስጥ በኢንቨስትመንት፣ በንብረት ግዥ ላይ ለሚሳተፉ ወይም የህግ ጉዳዮች ላሏቸው ሰዎች ጠቃሚ ነው።

ምን ይማራሉ?

የኢትዮ ሌጋል ሺልድ መስራች እና ታዋቂ የህግ ባለሙያዎች ተናጋሪዎች ሲሆኑ፣ በወሳኝ የህግ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ጠቃሚ ግንዛቤዎችን ይሰጣሉ።

የፕሮግራሙ ይዘት፡-

በቅርቡ የጸደቀውን የሪል እስቴት ሕግን እንዲሁም በተደጋጋሚ የሚያጋጥሙ ችግሮችን፡ የኢትዮጵያን የሪል ስቴት ገበያን ውስብስብ ሁኔታ ይዳስሳል። ባለሙያዎቻችን የንብረት ባለቤትነትን እና ግብይቶችን የሚመለከቱ የህግ ማዕቀፎችን ያብራራሉ እንዲሁም የተለመዱ ማጭበርበሮችን እና ህጋዊ መፍትሄዎችን ይጠኡማሉ።

የውክልና ስልጣን (Power of Attorney, PoA)፡- ውክልና ከውጪ ሆነው ጉዳዮችዎን ለማስተዳደር ወሳኝ መንገድ ቢሆንም ብዙዎችን ለምዝበራ የዳረገ የተለመደ የብዝበዛ ምንጭ ነው።
በኢትዮጵያ ውስጥ ጉዳዮችዎን ለማስተዳደር ስለሚያስችለው ህጋዊ POA፣ ህጋዊ ወሰኑን፣ በኢትዮጲያ ያሉ ጉዳዮችዎን ለማስፈጸም የሚስያስችል ትክክለኛው ውክልና ለማዘጋጀት እና ለመጠቀም እየሚረዱ ልምዶችን ይማራሉ።

አዲሱን የንብረት ማስመለስ እና መውረስ ህግን መረዳት፡ የኢትዮጵያን ንብረት ማስመለስ እና ንብረት መውረስ አዋጅን (አዋጅ ቁጥር 1364/2025) ማብራራት እና መደረግ ያለባቸውን የጥንቃቄ እርምጃዎች በመጠቆም የህጉን ወሰን፣ ወደ ኋላ አተገባበር እና "ያልተገለጹ ንብረቶች" የሚለውን ጽንሰ-ሀሳብን ማብረራትን ያካትታል። ይህ ህግ በእርስዎ ላይ እንዴት ተጽዕኖ እንደሚያሳድር እና ንብረቶችዎን ለመጠበቅ ምን አይነት ቅድመ እርምጃዎችን መውሰድ እንዳለብዎት መረጃ ያገኛሉ።

የጥብቅና አገልግሎት አሰጣጥ ዘርፍ ላይ ያለው ለውጥ፡

የኢትዮጵያ የጥብቅና ዘርፍ አገልግሎት አሰጣጥ በሕግ ቴክኖሎጂ (Legal-Tech) እንዴት እየተቀየረ እንዳለ ያውቃሉ? ከተለምዷዊ "ራፖርት ወይም ማመልከቻ ጽሀፊዎች" እስከ የህግ ቴክኖሎጂ እድገት እንዲሁም እነዚህ እድገቶች ለዲያስፖራዎች የበለጠ ቀልጣፋ እና ደህንነቱ የተጠበቀ አገልግሎት እንዴት እንደሚሰጡ እናስረዳለን።

የዲያስፖራውን መብት ለማስጠበቅ በምናደርገው ጉዞ ይቀላቀሉን። ይህ ከተለመደው የተለየ እና በጋራ መፍትሄ ለመፈለግ የምንመክርበት ነው፡፡ እንዲሁም የዲያስፖራውን ማህበረሰባችንን የማንቃት እና ብተናጥል የሚደርስበትን ትቃት በጋራ መፍትሄ እንዲፈልግ እና መብቱን እንዲያስክብር አይን ከፋች ጅምር ነው።

መሠረታዊ የሕግ እውቀትን በማስጨበጥ በዲያስፖራው ላይ የሚፈፀመውን ማጭበርበር(scams targeting the diaspora) ለመዋጋት የታሰበ ነው::

If you are living in the DC, Virginia, and Maryland area DON’T Miss this event.Register here https://www.eventbrite.com/...
21/09/2025

If you are living in the DC, Virginia, and Maryland area DON’T Miss this event.

Register here

https://www.eventbrite.com/e/protect-ethiopian-diaspora-through-legal-awareness-tickets-1723320721669?utm-campaign=social&utm-content=attendeeshare&utm-medium=discovery&utm-term=listing&utm-source=cp&aff=ebdsshcopyurl

Protecting the Ethiopian Diaspora: A Legal Awareness Event

Are you an Ethiopian diaspora interested in learning more about the new Ethiopian real estate law? Do you want to protect yourself from scammers? Are you concerned about the harsh asset recovery and property confiscation laws in Ethiopia?
The Ethiopian diaspora is a powerful engine for development and a source of vital remittances. However, this community is also increasingly vulnerable to scams and financial exploitation due to a lack of understanding of Ethiopian law. These risks are heightened by recent legal changes, including the new Ethiopian Asset Recovery Proclamation.
This essential legal awareness event is designed to equip you with the knowledge and tools needed to protect yourself, your family, and your investments.

Who Should Attend?
This event is a must for all members of the Ethiopian diaspora, especially those considering or currently involved in investments, property purchases, or managing legal matters in Ethiopia.

What You Will Learn:
Our expert speakers, including the founders of Ethio Legal Shield and prominent lawyers from Ethiopia, will provide invaluable insights into critical legal topics.

Event Highlights:
Ethiopian Real Estate Law & Common Scams: Navigate the complexities of the Ethiopian real estate market. Our experts will explain the legal framework for property ownership and transactions, and highlight common scams and legal traps to avoid.

Understanding the New Asset Recovery Law: Get a clear breakdown of the Ethiopian Asset Recovery Proclamation (Proclamation No. 1364/2025). We will cover its broad scope, retroactive application, and the concept of "unexplained assets." Learn how this law could impact you and what proactive steps you need to take to safeguard your assets.
The Power of Attorney (PoA): A PoA is a critical tool for managing your affairs from abroad, but it's also a common source of exploitation. Learn the legal requirements for a valid PoA, its proper scope, and best practices for creating and using one securely to manage your affairs in Ethiopia.

The Evolution of Legal Services: Discover how Ethiopia's legal landscape is evolving from Rapport drafters to Tech-Powered Lawfirms. We will discuss the shift from traditional "rapport writers" to the rise of legal technology, and how these advancements can offer more efficient and secure services for the diaspora.

Join Us to Protect Your Future
This is more than just a session; it's an opportunity to empower our community. By building a foundation of legal knowledge, we can work together to combat exploitation and ensure a more secure future for the Ethiopian diaspora.

Don't miss this chance to gain the knowledge and resources needed to operate across borders with confidence.

Location: 1 Veterans Pl
Date and Time: September 25, 5:00 PM -9:00 PM

Let's come together to support and uplift our community. Secure your spot today!

በኢትዮጵያውን ጠበቆችና ዲያስፖራ የተመሰረተውና በህግና ህግ ነክ በሆኑ የቴክኖሎጂ ስራዎች ላይ ትኩረቱን ያደረገው ኢትዮ ሊጋል ሺልድ የጥብቅና ድርጅት ከሙሉጌታ በላይ የሕግ ቢሮ እና ከኢትዮ-...
14/09/2025

በኢትዮጵያውን ጠበቆችና ዲያስፖራ የተመሰረተውና በህግና ህግ ነክ በሆኑ የቴክኖሎጂ ስራዎች ላይ ትኩረቱን ያደረገው ኢትዮ ሊጋል ሺልድ የጥብቅና ድርጅት ከሙሉጌታ በላይ የሕግ ቢሮ እና ከኢትዮ-አሜሪካን የንግድ ም/ቤት በመተባበር ባዘጋጀው ነፃ የሕግ ግንዛቤ ላይ በመገኘት በሐገረዎ ስላለው የህግ ችግሮችና መፍትሄዎቻቸው ይረዱ ፣ ያቅዱ ፣ ይወስኑ፡

Global legal awareness tour: Empowering the Ethiopian diaspora through tailored and innovative legal services
Ethio-American Chamber of Commerce - EACC
Ethiopian Diaspora Service
Teklu Hunde
Tewodros Beharu Fikadu
Mulugeta Belay
Mikias Melak AleHig

On August 26th, Ethio Legal Shield proudly launched its Legal Talent Cloud & Matching Platform in collaboration with Geb...
28/08/2025

On August 26th, Ethio Legal Shield proudly launched its Legal Talent Cloud & Matching Platform in collaboration with Gebeya Technologies; a major milestone in reshaping access to legal talent in Ethiopia.

We were truly honored to have Ambassador Temesgen Omar from the Ethiopian Diaspora Service , Amadou Daffe, CEO of Inc Tewodros Getachew TP, President of the african Lawyers Union and የኢትዮጵያ ፌዴራል ጠበቆች ማኅበር - Ethiopian Federal Bar Association & V representatives from Telebirr; senior lawyers who are the pioneers of Ethiopia’s leading law firms; as well as law school graduates and emerging legal professionals.

Last but not least, to our partners and associates, thank you for your dedication and hard work. Your presence and contribution mean the world to us.

This is just the beginning, we look forward to building stronger collaborations and unlocking new opportunities together.

28/08/2025
Invitation to the Lawyer CommunityWe cordially invite you to be part of a landmark moment in legal innovation.Are you a ...
25/08/2025

Invitation to the Lawyer Community

We cordially invite you to be part of a landmark moment in legal innovation.

Are you a law graduate or licensed attorney eager to witness how technology can bridge the justice gap and serve the vast underserved segment of clients in Ethiopia?

Ethio Legal Shield LLP warmly invites you to the official launch of our AI-Powered Legal Talent Cloud and Matching Platform, an innovative solution designed to transform how legal professionals and clients connect—making justice more accessible to all.

The event will feature an insightful panel discussion on “The Digital Transformation of Legal Services in Ethiopia,” bringing together leaders from the legal, tech, and governmental sectors. You will also hear about our upcoming Diaspora Legal Service Tour, which will extend much-needed legal services to Ethiopian communities around the world.

📅 Date: Tuesday, August 26, 2025
🕙 Time: 9:00 AM – 12:00 PM
📍 Venue: 5th Floor, CBE Headquarters, Addis Ababa

This is a unique opportunity for emerging legal minds like you to engage with cutting-edge developments, network with sector leaders, and be inspired by initiatives that place underserved communities at the center of legal innovation.

👉 Register here: https://lnkd.in/epDscPVk

ለመላው የሕግ ባለሞያ ማህበረሰብ፡ አዲስ የሕግ ምሩቃን እና ተማሪዎች በሙሉ መልካም ዜና!የሕግ አገልግሎትን የሚያዘምን እና ለሁሉም ተደራሽ የሚያደርግ ቴክኖሎጂ ይፋ ሊሆን ነው! የሕግ ቴክኖሎ...
24/08/2025

ለመላው የሕግ ባለሞያ ማህበረሰብ፡ አዲስ የሕግ ምሩቃን እና ተማሪዎች በሙሉ መልካም ዜና!

የሕግ አገልግሎትን የሚያዘምን እና ለሁሉም ተደራሽ የሚያደርግ ቴክኖሎጂ ይፋ ሊሆን ነው!

የሕግ ቴክኖሎጂን(LegTech) በመጠቀም በኢትዮጵያ የጥብቅና አገልግሎትን ዘመናዊ ለማድረግ እና ተደራሽነትን ለማስፋት ያለመ ነው::

ኢትዮ ሌጋል ሺልድ ሀላፊነቱ የተወሰነ የጥብቅና ማህበር ከገበያ ቴክኖሎጂ ጋር በመተባበር ያዘጋጀውን ለብዙዎች የሥራ ዕድል የሚፈጥርና ባለሞያውን በቀላሉ ከአገልግሎት ፈላጊው ጋር የሚያገናኝ (AI-powered Legal talent cloud and Matching platform) በቴክኖሎጂ የታገዘ የህግ አገልግሎት ይዞላችሁ ቀርቧል።

ይህ አገልግሎት የህግ ባለሙያዎችንና ደንበኞችን በቀጥታ የሚያገናኝ ከመሆኑ ባሻገር የሕግ አገልግሎትን ለሁሉም ማህበረሰብ የመክፈል አቅም እና የቦታ ርቀት ውስንነት ሳይገደብ ተደራሽ የሚያደርግ በመሆኑ በዘርፉ አዲስ ምዕራፍ የሚከፍት ነው።

ይህን ወሳኝ አዲስ ጅምር ለማስተዋወቅ በተዘጋጀው ይፋዊ ማስጀመሪያ መርሀ ግብራችን ላይ እንዲገኙ በአክብሮት ጋብዘንዎታል።

በዝግጅቱ ላይ፡
• "በቴክኖሎጅ የታገዘ የህግ አገልግሎት በኢትዮጵያ" በሚል ርዕስ፣ የህግ ቴክኖሎጂ ለፍትህ ተደራሽነትና ለዘርፉ እድገት ስላለው አስተዋጽኦ የሚመክር የፓናል ውይይት ይካሄዳል።

• ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር በሰሜን አሜሪካ የተለያዩ ግዛቶች የሕግ ግንዛቤ ማስጨበጫ እና የዲያስፖራውን ማህበረሰብ ለማገልገል የተዘጋጀውን ልዩ የህግ አገልግሎት ለተሳታፊዎች እናስተዋውቃለን።

• የህግ ባለሙያዎች፣ የቴክኖሎጂ ፈጣሪዎች፣ የመንግስት ባለድርሻ አካላትና የንግዱ ማህበረሰብ አባላት በዚህ ዝግጅት ላይ ተገኝተው ስለህግና ቴክኖሎጂ የወደፊት ሁኔታ ይወያያሉ።

የዝግጅቱ ዝርዝር
• 📅 : ማክሰኞ፣ ነሐሴ 20 ቀን 2017 ዓ.ም
• 🕙: ከጠዋቱ 3፡00 እስከ ቀኑ 6፡00
• 📍: የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት፣ 5ኛ ፎቅ፣ አዲስ አበባ

ለመሳተፍ ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ወይም ሊንክ በመጫን ፤መረጃዎን የተሳታፊዎች ዝርዝር ወስጥ በማስመዝገብ ወደ ዝግጅቱ ለመታደም ሲመጡ በባንኩ ጥበቃዎች የመግቢያ ይለፍ ያገኛሉ፡፡

https://forms.gle/5Kq56L8AF5vfJcGC6

በቂ የመኪና ማቆሚያ ተዘጋጅቷል
ኑ፣ የሕግ አገልግሎትን አብረን እናዘምን!

የጥቁር ህዝቦች ኩራት ለሆነዉ ለ129ኛው የአድዋ ድል በዓል እንኳን በሰላም አደረሰዎ!
02/03/2025

የጥቁር ህዝቦች ኩራት ለሆነዉ ለ129ኛው የአድዋ ድል በዓል እንኳን በሰላም አደረሰዎ!

ኢትዮ ሌጋል ሺልድ ለክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ መልካም የጥምቀት በዓል እንዲሆን ይመኛል!
18/01/2025

ኢትዮ ሌጋል ሺልድ ለክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ መልካም የጥምቀት በዓል እንዲሆን ይመኛል!

Coming soon...Our legal service packages will be available on the telebirr super app as of February 1st, 2025.
17/01/2025

Coming soon...

Our legal service packages will be available on the telebirr super app as of February 1st, 2025.

Address

PO. Box 40599
Addis Ababa
1000

Opening Hours

Monday 08:30 - 17:30
Tuesday 08:30 - 17:30
Wednesday 08:30 - 17:30
Thursday 08:30 - 17:30
Friday 08:30 - 17:30
Saturday 08:30 - 17:30

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethio Legal Shield posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Ethio Legal Shield:

Share