Ethio thought

Ethio thought Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Ethio thought, Legal, Addis Ababa.

11/09/2023

Book review follow for more

11/09/2023

Other book suggestions follow for more

Follow the page and get the answer
29/08/2023

Follow the page and get the answer

26/08/2023

Follow our page

23/08/2023
22/08/2023



በ5 ሃገሮች (ብራዚል ፣ ህንድ ፣ ቻይና ፣ ሩስያ ፣ ደቡብ አፍሪካ) የተመሠረተው የBRICS ቡድን መሪዎች ነገ ደቡብ አፍሪካ ውስጥ ጉባኤያቸውን ይጀምራሉ።

ለዚሁ ጉባኤ የቻይና ፕሬዜዳንት ሺ ጂንፒንግ ፣ የብራዚል ፕሬዜዳንት ሉላ ዳ ሲልቫ ፣ እንዲሁም የሩስያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ደቡብ አፍሪካ ገብተዋል።

የህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬድራ ሞዲ ወደ ደቡብ አፍሪካ እየተጓዙ እንደሚገኙ ታውቋል።

ከብሪክስ / BRICS አባል ሀገራት በተጨማሪ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች በስብሰባው ላይ ለመካፈል ወደ ደቡብ አፍሪካ እያቀኑ ናቸው።

የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚኬል ሳማ ሉኮንዴ ትላንት ምሽት ደቡብ አፍሪካ መግባታቸው ተሰምቷል።

የጎረቤት ሀገር ኤርትራ ፕሬዜዳንት ኢሳያስ አፈወርቂም ዛሬ ልዑካቸውን ይዘው ወደ ደቡብ አፍሪካ ማቅናታቸውን ከሀገሪቱ የኮሚኒኬሽን ቢሮ የወጣው መረጃ ያሳያል።

ፕሬዜዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ፤ በፕሬዜዳንት ሲሪል ራማፎሳ ግብዣ በBRICS ስብሰባ ላይ ለመካፈል እንዳቀኑ የተነገረ ሲሆን በልዑካቸው ውስጥ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ኦስማን ሳሌ ይገኙበታል።

በደቡብ አፍሪካ በሚደረገው የBRICS መሪዎች ጉባኤ ላይ ምጣኔኃብት ተኮር ሆኖ የተፈጠረውን ቡድን ወደ ጂዖ-ፖለቲካ ኃይልነት በመቀየር ‘የምዕራባውያኑን ተፅዕኖ ለመገዳደር ያስችለናል’ የሚሉትን መፍትሄ ሊያበጁ እንደሚችሉ ከወዲሁ እየተነገረ ነው።

በተጨማሪም እያደገ ከመጣው ቡድኑን የመቀላቀል ጥያቄ አንፃር በተለይ የአፍሪካ ሃገሮችን በማቀፍ ለመስፋፋት በሚችልበት ሁኔታ ላይም ይወያያል ተብሏል። ኢትዮጵያ ቡድኑን ለመቀላቀል ጥያቄ ካቀረቡ ሀገራት አንዷ መሆኑ ይታወቃል።

20/08/2023

" ውጤት የሚያስቀይር ስህተት የለም "

ከ10,000 ሜትር ሴቶች ውድድር በኃላ በሲፋን ሀሰን ጉዳይ የሀገሯ ሆላንድ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ወደ ዓለም አትሌቲክስ የዳኞች ቡድን ስለተፈጠረው ነገር ማረጋገጫ ለማግኘት ሄደው የነበረ ቢሆንም ፤ ውጤት ሊያስቀይር የሚችል ስህተት እንደሌለ ተነግሯቸው መመለሳቸው ተሰምቷል።

Address

Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethio thought posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Category