31/07/2022
ከጋሻ ልማት ማሕበር!!
የትብብር ጥሪ!!
ለመላው ሃገር ወዳዲ ኢትዮጵያውያን በሃገርውስጥና በሃገርውጭ የምትገኙ፡፡
ጋሻልማት ማሕበር በጦርነትና በተለያዩ ምክንያቶች ከትምሕርት ገበታ የራቁ ተማሪወችን የደብተርና የተለያዩ ቁሳቁስ ድጋፍ ለማድረግ እየሰራይገኛል፡፡ ሰለሆነም ለሚመጣው የትምሕት ዘመን ማለትም 2015 ዓ.ም በወሎ አካባቢና በሌሎች ጉዳት ባስተናገዱ አካባቢወች ጋሻ ልማት ማሕበር ተማሪወችን ስ ማገዝ ይፈልጋል፡፡✍📚📚📚
እንድሁም በኑሮ ጫናውስጥ ለሚገኙና በጦርነት ለተፈናቀሉ ወገኖች የአልባሳትና የምግብ ሌሎች ቁሳቁሶች ድጋፍ ያስፈልጋል፡፡🥖🥖🥖👕👖🥾🥾
ሰለሆነም ሃገር ወዳዲ ኢትዮጵያውያን ዛሬ ትውልድን ማስተማር የነገ ሃገርን መገንባት ነውና የተለመደ ትብብራችሁን እንድታደረጉልን ስንል እንጠይቅ አለን፡፡
እንድሁም ለማሕበሩ አባል መሆን ለምትፈልጉ በአድስ አበባ የአባላት ምዝገባ ላይነን፡፡ ✍✍✍
ይሄንን ሰባአዊ ስራ በገንዘብና በቁሳቁስ መደገፍ ለምትፈልጉ!!
የማሕበሩ አካውንት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000474145348
በቁሳቁስና በተለያዩ ማተርያል ድጋፍ ማድረግ ለምትፈልጉ እንድሁም ለበለጠ መረጃ
በ0927727280
ወይም 0987198155 ይደውሉ
ኑ አብረን ማሕበራዊ ሃላፊነታችንን እንወጣ!!
መልካምነት ጆሮው መስማት ያልቻለ የሚያዳምጣት፣ አይኑ ማዬት የማይችል ደግሞ የማመለከታት ድንቅ ተግባር ነች። /ላደለው/
ጋሻ ልማት ማሕበር!!