Sheba Advocates LLP - ሼባ የጥብቅና ድርጅት

Sheba Advocates LLP - ሼባ የጥብቅና ድርጅት Corporate and litigation law firm in Addis Ababa. Strategic advice. Strong representation.

18/05/2026

📢 በህክምና ዘርፍ ለተሰማራችሁ ሃኪሞች፣ የህክምና እና ማስታወቂያ ድርጅቶች ጠቃሚ መረጃ 🇪🇹 አዲስ የጤና አገልግሎት መመሪያ ወጣ - መመሪያዉን መጣስ የብቃት ማረጋገጫ እስከ ማገድ የሚያደርስ ቅጣት ጨምሮ ሌሎች ቅጣትም የያዘ ነው -
የጤና ሚኒስቴር “የጤና አገልግሎት ማስታወቂያ መመሪያ ቁጥር 1134/2018” አውጥቷል ። መመሪያው በጤና ተቋማት፣ በማስታወቂያ አዘጋጆች እና በስርጭት መንገዶች (ማህበራዊ ሚዲያ፣ ቴሌቪዥን፣ ቢልቦርድ ወዘተ) ላይ ተፈጻሚ ይሆናል ።
ዋና ዋና ነጥቦቹ የሚከተሉት ናቸው፡
1. የማስታወቂያ ይዘት እና ስነ-ምግባር
• መያዝ ያለባቸው መረጃዎች፦ ማስታወቂያው የጤና ተቋሙን ስም፣ ደረጃ፣ የሚሰጠውን አገልግሎት እና አድራሻ በግልፅ ማካተት አለበት ።
• የተከለከሉ ቃላት፦ “ተቀዳሚ ምርጫ”፣ “የሁሉም ምርጫ” እና መሰል ሰዎችን የሚያሳስቱ ቃላትን መጠቀም በጥብቅ የተከለከለ ነው ።
• የባለሙያዎች ክብር፦ የሌሎችን ተቋማት አገልግሎት ማሳነስ ወይም በተቋሙ ያሉ ባለሙያዎችን ከሌሎች በተለየ “ላቀ ያለ እውቀት አላቸው” ብሎ ማቅረብ ክልክል ነው ።
• የተጋነኑ መግለጫዎች፦ ተቋሙ “ልዩ ንጥረ ነገር” እንደሚጠቀም ወይም “የተለየ ፈውስ” የሚገኝበት ብቻ አስመስሎ መግለጽ አይቻልም ።
• አካታችነት፦ ማስታወቂያው ግልጽ፣ የሙያ ቃላት ያልበዙበት እና የአካል ጉዳተኞችን ፍላጎት ያገናዘበ መሆን አለበት።
2. የምስክርነት (Testimony) ገደቦች
• ማስታወቂያ ላይ ምስክር የሚያሳትፍ ከሆነ ምስክርነቱ ስለ ተሰጠው ክሊኒካዊ ሕክምና (ህክምናው እንዴት እንደተከናወነ) መሆን የለበትም ።
• ምስካሪው በትክክል አገልግሎቱን ያገኘና በጽሁፍ ፈቃዱን የሰጠ መሆን አለበት ።
• ለአካለ መጠን ያልደረሱ ልጆች ወይም የአእምሮ ጤና ችግር ያለባቸው ሰዎች ከሆኑ የሰነድ ፈቃዱ ከወላጅ ወይም ከሕጋዊ ሞግዚት መገኘት አለበት ።
3. የማሰራጫ አካላት (የመገናኛ ብዙሃን/ዲጂታል ሚዲያ) ግዴታ
• ማስታወቂያውን የሚያስተላልፈው አካል የጤና ተቋሙ ሕጋዊ የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት (License) ያለው መሆኑን የማረጋገጥ ኃላፊነት አለበት ።
💰 የአስተዳደራዊ ቅጣት
መመሪያውን ጥሶ የተገኘ አካል ጥፋቱን በ3 ወር ውስጥ ካልከፈለ የብቃት ማረጋገጫው ይታገዳል ። የገንዘብ መቀጮዎቹም፦
• የይዘት እና ስነ-ምግባር ድንጋጌዎችን መጣስ፦ ከ15,000 እስከ 50,000 ብር ።
• ያለጽሁፍ ፈቃድ ወይም አገልግሎቱን ያላገኘን ሰው በምስክርነት መጠቀም፦ ከ20,000 እስከ 50,000 ብር ።
• ሕፃናትን/ውሳኔ መስጠት የማይችሉ ሰዎችን ያለወላጅ ፈቃድ ማሳተፍ፦ ከ50,000 እስከ 100,000 ብር ።
• ግዴታውን ያልተወጣ ማስታወቂያ አስተላላፊ (ሚዲያ/አሳታሚ)፦ ከ10,000 እስከ 30,000 ብር ።
ሙሉ መመሪያዉን በቴሌግራም ቻናላችን ያገኙታል

10/05/2026
29/04/2026

ከለላ ሰብ ሃፍቲ አብ ከይዲ ምስረታ አክስዮን ማሕበር - ⚖️
ንምስረታ አክስዮን ማሕበር ዝዋፀኽምዎ ገንዘብ አብ ምዓሉ እንተዘይዊዕሉ ኸ ? መንገድታትን መፍትሕታትን

ኢትዮጵያ ናብ ሓዱሽ ናይ ፋይናንስ ዕብየት ምዕራፍ ኣብ እትሰጋገረሉ ዘላ እዋን ዓወት ዕዳጋ ርእሰ ማል/Capital Market/- መሸጣ አክስዮን - ኣብ ሓደ መሰረታዊ ነገር ዝተመርኮሰ እዩ፦ ንሱ ድማ እምነት እዩ።
ሓደ አክስዮን ማሕበር "ኣብ ምስረታ" ይኹን ወይ ድማ ድሮ ንግዲ ዝጅምር፤ ሃብቲ ህዝቢ ብፍፁም ተኣማንነትን ቅንዕናን ምሓዙ ንምርግጋፅ ዝተፈላለዩ ሕግታት ናይ ምክልኻል ስጉምትታት ደንጊጎም እዮም።
እዚኣቶም ሕጋዊ መስርሓት ምርዳእ ንነፍሲ ወከፍ ሰብ ሃፍቲ/በዓል ኣክስዮን/፣ መስራቲ፣ ዳይሬክተርን መራሒ ትካልን ኣገዳሲ እዩ፦
🔹 1. ናይ ምትእምማን ግዴታ (Fiduciary Duty) መስረትን ኣክሲዮን ዝሸጡን
ብመሰረት ሕጊ ንግዲ፣ መስረቲ (Promoters) መተሓባበርቲ ጥራይ ኣይኮኑን፤ እኳ ደአስ ንጥቕሚ እቲ ክምስረት ዘለዎ አክስዮን ማሕበር ሰብ ኣክሲዮናትን ብተኣማንነት ናይ ምስራሕ ጥብቂ ሕጋዊ ግብኡ ዘለዎም ሓለውቲ እዮም።
ብተመሳሳሊ ኣዋጅ ዕዳጋ ርእሰ ማል/capital market proclamation no. 1248/2021 / ካብ ህዝቢ ካፒታል/ርእሰ ማል/ ወይ ድማ መዋጮ ዝእክብ ዝኾነ ሸያጢ አክስዮን (Issuer) ንዓደግቲ አክስዮን ንምክልኻል ተባሂሎም ዝወፁ ንፁራትን ሕጋዊ መስርሓት ንከኽብር የገድዶ እዩ።
🔹 2. ቅኑዕነትን ሕጊ "ሓሶት መግለጺ"ን
ግልጽነት ምርጫ ዘይኮነስ ግዴታ እዩ። ሕጊ ነዞም ዝስዕቡ ተግባራት ብጥብቂ ይኽልክል፦
• ናይ ዕዳጋ ምጥባር (Manipulation)
• ሓሶት ወይ ዘጋገዩ መግለፅታት
• "ሓሶት ዕዳጋ" ክፈጥሩ ዝኽእሉ መሰረታዊ ሓቅታት ምሕባእ
✅ እቲ መከላኸሊ፦ ነፍሲ ወከፍ ናይ ህዝቢ ኣክሲዮን መሸጣ ብበዓል መዚ ዕዳጋ ርእሰ ማል /Capital Market Authority/ዝጸደቀ መግለጺ ሓበሬታ (Prospectus) ክህልዎ ይግባእ።
እዚ ሰነድ እዚ እዞም ዝስዕቡ ነጥብታት ከማልእ ኣለዎ፦
• ቅኑዕ (Accurate)
• ንፁር (Clear)
• ምሉእ (Complete)
• ሓቀኛ (Truthful)
ዘይኮነን ዘጋግይን ሓበሬታ እንተሃልዩ እቲ በዓል መዚ ንሰብ አክስዮን ንምክልኻል ኢሉ ነቲ መሸጣ ምሉእ ብምሉእ ደው ከብሎ ይኽእል እዩ።
🔹 3. ተሓታትነት
ተኣማንነት እቲ ዕዳጋ ንምሕላው ጥሕሰታት አብ ላዕሊ ዝተገለፁ መስርሓት ከቢድ ሳዕቤን የስዕብ፦
⚠️ ናይ ፍትሃ-ብሄር ተሓታትነት መስረቲ ይኹኑ ዳይሬክተራት፤ ግዴታኦም ብምጥሓሶም ወይ ብምትላል ንዝበፅሐ ጉድኣት ብሓባርን ብውልቀን/Joint and severally/ ብንብረቶም ተሓተቲ ክኾኑ ይኽእሉ እዮም።
⚠️ ናይ ገበን ቅፅዓታት ብዘይ ፍቃድ ናይ ዕዳጋ ርእሰ ማል /Capital Market/ንጥፈታት ምክያድ ወይ ዘይተመዝገቡ ሰነዳት ፋይናንስ (Securities) ምሻጥ ዝስዕቡ ቅፅዓታት የስዕብ፦
• ክሳብ ብር 300,000 ዝበፅሕ መቕፃዕቲ ገንዘብ
• ክሳብ 15 ዓመት ዝበፅሕ ፅኑዕ ማእሰርቲ
⚠️ ምምሕዳራዊ ስጉምቲ በዓል መዚ ዕዳጋ ርእሰ ማል /Capital Market Authority/ ዝስዕቡ ስጉምትታት ክወስድ ይኽእል፦
• ፍቃድ ምስራዝ
• ናይ ገንዘብ መቕፃዕቲ
• ዝተፈፀሙ ናይ ስነ-ምግባር ጉድለታት ንህዝቢ ምቅላዕ
🔹 ንዓደግቲ አክስዮን/አባላት አክስዮን ማሕበር/ ዝተዘርጋሐ መንገዲ
ናይ ብመልክዕ ዕዳጋ አክስዮን ዝተአከበ ርእሰ ማል/ካፒታል/ ንዘይተደለየ ዕላማ ይውዕል ኣሎ ወይ ብግቡእ ኣይተታሕዘን ኢልኩም እንተጠራጢርኩም ሕጊ ናይ ባዕሉ መፍትሒታት አቐሚጡ እዩ። ሰብ አክስዮን እዞም ዝስዕቡ መሰላት ኣለዎም፦
✔ ዝተረጋገፀ ሓበሬታ ምርካብ
✔ ምምሕዳራዊ ኢድ ኣእታውነት ምሕታት
✔ ቤት ፍርዲ ምኽሳስ
✔ ብዘይኣገባብ ዝባኸነ ገንዘብ ምምላስ

⚖️ Sheba Advocates LLP

25/04/2026

⚖️ ስለ ስራ ስንብት የተሰጠ አስገዳጅ የህግ ትርጓሜ - (ሰ/መ/ቁ 271726
መጋቢት 28 ቀን 2018 ዓ/ም)
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰባት ዳኞች ተቀምጦ በሰራተኛ የስራ መቅረት ምክንያት ስለሚደረግ የስራ ውል መቋረጥ አስገዳጅ የህግ ትርጓሜ ሰጥቷል።

📌 ዋናው ጥያቄ፦
አንድ ሰራተኛ ያለፈቃድ ለአምስትና ከዚያ በላይ ለሚሆኑ ተከታታይ የስራ ቀናት ከስራ ሲቀር፣ አሰሪው የስራ ውሉን ከማቋረጡ በፊት የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ የመስጠት ግዴታ አለበት?

✅ የችሎቱ ውሳኔ፦
በአዋጅ ቁጥር 1156/2011 አንቀጽ 27(1)(ለ) መሠረት አንድ ሰራተኛ ያለህጋዊ ፈቃድ ለአምስት ወይም ከዚያ በላይ ለሚሆኑ ተከታታይ የስራ ቀናት ከቀረ አሰሪው ያለ ምንም ቅድመ ማስጠንቀቂያ ወይም የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ የስራ ውሉን ማቋረጥ ይችላል።

🔎 ዋና ዋና የወሳኔው ነጥቦች፦
- ለአምስት እና ከዚያ በላይ ለሚሆኑ ተከታታይ የስራ ቀናት ለቀረ ሰራተኛ ማስጠንቀቂያ መስጠት አያስፈልግም።

- የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ የሚያስፈልገው መቅረቱ ተከታታይ ሳይሆን ሆኖ በስድስት ወር ውስጥ ተደማምሮ አምስት ቀን ለሚሞላ መቅረት ብቻ ነው።

- ወደ ስራ ላልተመለሰ ሰራተኛ ማስጠንቀቂያ እንዲሰጠው መጠበቅ ተግባራዊ ሊሆን የማይችል አሰራር ነው።

- ይህ ውሳኔ ቀደም ሲል በመዝገብ ቁጥር 249795 ተሰጥቶ የነበረውን ትርጓሜ የሚሽር ሲሆን፣ በፌዴራል ፍርድ ቤቶች ዘንድ ወጥ የሆነ የሰራተኛ ህግ አተገባበር እንዲኖር ያደርጋል።

ህግን ማወቅ መብትንና ግዴታን ለመጠበቅ ይረዳል።

#የኢትዮጵያህግ #የአሰሪናሰራተኛህግ #የሰበርችሎት #የህግመረጃ #የስራመብት #የሰራተኛህግ #ህጋዊግንዛቤ ⚖️

18/04/2026

📌 መብትዎን ይወቁ፦ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የባንክ ሂሳብዎን ላልተወሰነ ጊዜ ማገድ ይችላል? 🏦⚖️

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በተለላዩ ግዜያት ለተለያዩ ባንኮች ደብዳቤዎችን በመፃፍ አጣራጣሪ ግብይት አለባቸው ብሎ ያሰባቸዉን ሒሳቦች ላልተወሰ ግዜ በሚመስል መልኩ እንዲታገዱ ትእዛዝ ሲሰጥ ይታያል። ብሔራዊ ባንኩ የፋይናንስ ወንጀሎችን ለመከላከል ሰፊ ስልጣን ቢኖረውም፣ ይህ ስልጣኑ ግን ገደብ የለሽ አይደለም! ሕጉ ለባንክ ሂሳብ ባለቤቶች የሚሰጣቸው ግልጽ ጥበቃዎች አሉ።

ሕጉ ምን ይላል? ማወቅ ያለብዎት 5 ቁልፍ ነጥቦች፦

1️⃣ ላልተወሰነ ጊዜ ማገድ አይቻልም! ⏳
ብሔራዊ ባንክ ያለ ሕጋዊ ሂደት ገንዘብዎን ለዘላለም አግዶ ማቆየት አይችልም። በወንጀል ድርጊት የተገኘ ገንዘብን ለመቆጣጠር በወጣው አዋጅ መሠረት፣ ባንኩ አጠራጣሪ ዝውውሮችን ማገድ የሚችለው ከሰባት (7) የሥራ ቀናት ለማይበልጥ ጊዜ ብቻ ነው።

2️⃣ ከ7 ቀን በላይ ለማቆየት የፍርድ ቤት ትዕዛዝ የግድ ነው! 🏛️
ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ የሚደረግ "አስተዳደራዊ እገዳ" በ7 ቀናት ውስጥ ያበቃል። ከዚያ በላይ ሂሳብዎ ታግዶ እንዲቆይ ከተፈለገ የግድ የፍርድ ቤት ትዕዛዝ መቅረብ አለበት። ይህ ካልሆነ ባንኩ የሂሳቡን እግድ ማንሳት አለበት።

3️⃣ ሂሳብን የመክፈት ግዴታ ✅
የተጠረጠረው ጉዳይ መሠረት የሌለው ሆኖ ከተገኘ፤ ባንኩ ወዲያውኑ ሂሳቡን የመክፈትና አገልግሎቱን የማስቀጠል ሕጋዊ ግዴታ አለበት።

4️⃣ ሂሳብዎ ከ7-10 ቀናት በላይ ቢታገድብዎትስ? ⚖️
ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሂሳብዎ ከ7 ቀናት በላይ ከቆየ የሚከተሉትን ማድረግ ይችላሉ፦

ክስ ማቅረብ፦ ለእገዳው ምክንያት የሆነው ጉዳይ ሕጋዊ ካልሆነ እገዳው እንዲነሳ ለፍርድ ቤት ማመልከት ይቻላል።

የገንዘብ ካሳ መጠየቅ፦ በአዲሱ የባንክ ሥራ አዋጅ (ቁጥር 1360/2025) መሠረት፣ የብሔራዊ ባንክ እርምጃ መብትዎን የጣሰ ከሆነ የገንዘብ ካሳ የመጠየቅ መብት አለዎት።

5️⃣ ተቆጣጣሪዎችም ተጠያቂ ናቸው! 👮‍♂️
ብሔራዊ ባንክም ሆነ አመራሮቹ ሕግን ተላልፈው በሚወስዱት እርምጃ ሊከሰሱ እንደሚችሉ ሕጉ ያመላክታል።

💡 ባጭሩ፦
የባንክ ሂሳብዎ ከተታገደ፣ በ7 ቀናት ውስጥ የፍርድ ቤት ትእዛዝ ካልቀረበ እገዳው መነሳት አለበት። ሕገ-ወጥ ድርጊት መፈጸሙ ካልተረጋገጠ ሂሳብዎ ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ሊለቀቅ ይገባል። ካልሆነ ግን መብትዎን በሕግ ያስከብሩ!

ለሌሎችም እንዲደርስ ያድርጉት! 👇

#የኢትዮጵያሕግ #የባንክመብቶች #ብሔራዊባንክ #የፋይናንስፍትሕ #መብትዎንይወቁ #ኢትዮጵያ

ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው አደረሳችሁ !
12/04/2026

ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው አደረሳችሁ !

Ethiopia’s Criminal Procedure Law Has Changed.Here’s What You Need to Know ⚖️The new Criminal Procedure and Evidence Law...
03/04/2026

Ethiopia’s Criminal Procedure Law Has Changed.
Here’s What You Need to Know ⚖️

The new Criminal Procedure and Evidence Law (replacing the 1961 Code) introduces major reforms aimed at modernizing the justice system and strengthening constitutional protections.

🔹 Stronger Rights for the Accused
Presumption of innocence clearly reinforced
Protection against self-incrimination
Equal footing between prosecution and defense
Right to language and interpretation guaranteed
🔹 Modern Investigation Tools
Use of surveillance and interception (with court oversight)
Greater reliance on forensic and scientific evidence
Recognition of digital and electronic evidence
🔹 New Alternatives to Trial
Introduction of plea bargaining (“guilt agreements”)
Recognition of reconciliation and customary dispute resolution
Prosecutors may decline cases based on public interest
🔹 Faster and Clearer Court Processes
Defined jurisdiction across courts
Strict timelines for handling cases
Clearer rules on bail
🔹 International Cooperation
Framework for mutual legal assistance
Clear procedures for extradition

📌 Note: This analysis is based on the draft version of the law and may be subject to revision.

የፌደራል #ሰበርመዝገብቁጥር  #262505 #ያልታተመስለ ለቅድመ ጥንቃቄ ዕዳን መልሶ  ማዋቀር እና መልሶ  ማደራጀት ስነስርአቱን አስመልክቶ የሰጠው ውሳኔ፦ውሳኔው በዋናነት የዕዳን መልሶ  ማ...
25/03/2026

የፌደራል #ሰበርመዝገብቁጥር #262505
#ያልታተመ
ስለ ለቅድመ ጥንቃቄ ዕዳን መልሶ ማዋቀር እና መልሶ ማደራጀት ስነስርአቱን አስመልክቶ የሰጠው ውሳኔ፦
ውሳኔው በዋናነት የዕዳን መልሶ ማቅረብ ጥያቄ ፍርድ ቤት በሚቀርብበት ግዜ ሂደቱ እንደ መደበኛ የፍትሐ ብሔር ክርክር ረጅም ጊዜ ሊፈጅ እንደማይገባ፤ የንብረቱን ዋጋ ለመጠበቅ ሲባል ሂደቱ ፈጣን፣ ግልጽ እና ውጤታማ በሆነ መንገድ መመራት እንዳለበት ያትታል።
የዕዳ ክፍያ መልሶ ማዋቀር እና የባለገንዘቦች መብት ሚዛን! ⚖️
አንድ ባንክ/ባለገንዘብ የፍርድ ቤት "ለቅድመ ጥንቃቄ ዕዳን መልሶ የማዋቀር" ሥነ-ሥርዓት ከመጀመሩ በፊት የመቃወም መብት አለው? የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር 262505 ላይ በዚህ ጉዳይ አስገዳጅ የሕግ ትርጉም ሰጥቷል።

እቲ ኣብ ክልል ትግራይ ተገይሩ ዘሎ ናይ መሸጣ ውሕስነት (foreclosure) “ደው ምባል” ብዝምልከት ተለቃሕቲ ክርድእዎም ዝግብኡ ኣገደስቲ ነጥብታት፣እቲ ብግዚያዊ ምምሕዳር ትግራይ ዝተፅሓ...
22/03/2026

እቲ ኣብ ክልል ትግራይ ተገይሩ ዘሎ ናይ መሸጣ ውሕስነት (foreclosure) “ደው ምባል” ብዝምልከት ተለቃሕቲ ክርድእዎም ዝግብኡ ኣገደስቲ ነጥብታት፣
እቲ ብግዚያዊ ምምሕዳር ትግራይ ዝተፅሓፈ ደብዳቤ ናይ እማን ዕዳ ዝኽፈለሉ ግዜ የናውሕ ዶ? ናይ እማን ከ ንተለቃሕቲ ዝጠቅም ድዩ ?
#ተለቃሕቲ ክርድእዎም ዝግበኡ ነጥብታት ክወስድዎም ዝግብኡ #ጥንቃቐታት
👉 ወለድ ደው ኣይብልን፥ እቲ ዕዳ ናይ ምኽፋል መስርሕ ንግዝዩ ይተኣጓጎል እምበር፡ ወለድን ቅፅዓትን ምውሳኹ ኣይቐርን።
👉 ተፈፃምነት እቲ ደብዳቤ- እቲ ደብዳቤ መሸጣ ብውሕስና ዝተትሓዙ ንብረታት ድዩ ኸልኪሉ ወይስ ድሕሪ መሸጣ ንዘሎ ናይ ሽም ዝውውር ዝብል ንግዚኡ ሓዲግና እዚ ደብዳበ ካብ ሕጊ ኣንግል ተፈፃምነቱ ኸ ዝብል ተተገምጊሙ እውን ኣወንታዊ ዝኾነ መልሲ ኣይንረክብን። ባንክታት ብትሕጃ ዝሓዝኦ ንብረት ብጨረታ ንምሻጥ ይኹን ነቲ ጨረታ ሳዓራይ ሽም ንምምሓላፍ ዘኽእለን ስልጣነን ዝምንጪ ካብ ኣዋጅ እዩ። እዚ ስልጣነን ብደንቢ፣ ብመምርሒ ይኹን ብደብዳበ ክስዓር ይኹን ንግዚኡ ጠጠው ክብል ኣይኽእልን።
👉 ተፈፃምነቱ ኣብ ዘይተረጋገፀ ደብዳበ ተመርኲስካ ምፅባይ/ምዝንጋዕ፡ ተለቃሕቲ ነቲ ዘለዎም ኢኮኖሚያዊ ኩነታት ንምፍታሕ ክጥቀሙሉ ዝነበሮም ክቡር ግዜ ከጥፍኡ ይገብሮም። ኣብ ክንዲ ነቲ ኩነታት ብዝግባእ ተረዲእኻ ዘዋፅእ ሕጋዊ ተቐባልነት ዘለዎ መፍትሒ ምንዳይ በዚ ደብዳበ ምኽንያት ክዘናግዑ ዝገብር እዩ።
👉 እዚ ናይ ውልቀ ሰብ ሓደጋ ጥራይ ኣይኮነን። ነቲ ናይ ምኽፋል መስርሕ ምዝራግ፡ ኣብ መላእ ስርዓት ባንኪ፣ ልቓሕ፣ እምነትን ምርግጋእን ኣሉታዊ ፅልዋ እውን ዘለዎ እዩ።

እሞ እቲ ደኣ #መፍትሒኡ እንታይ እዩ?
እቲ ምስ ዝምለክቶም ናይ ፌደራል ኣካላት፣ መለቃሓይ ባንክን ብሄራዊ ባንክን ተዘራሪብካን ተላዚብካን ነቲ ጉዳይ ምፍታሕ ከም ዘሎ ኾይኑ፥
ብዝተፈላለዩ ኣብ ሕጊ ብዝተቐመጡ ምኽንያታት ልቓሕ ምምላስ ዘይክኣሉ ተለቃሕቲ ክጥቀሙሎም ዝኽእሉ ናይ ሕጊ መስርሕ ኣብ እቲ ሓድሽ ንግዲ ሕጊ ዝተኣታተዉ ካብ ዓንቀፅ 588 ጀሚሩ ተሓጊጎም ይርከቡ፦
• ንቕድመ ጥንቃቐ ዕዳ ዳግማይ ምውቓር ( )
• ዕዳ ዳግማይ ምድርጃይ ( )
እዞም መስርሓት ብሓፈሻ ተለቃሕቲ ዕድኦም ምኽፋል ኣብ ዝድንጉዩሉ ወይ ድማ ዘይኽእልሉ እዋን ናብ ቤትፍርዲ ብምምልካትን ምስ መለቃሕቲ ባንኪ ብምርድዳእን ተወስኺ ግዜ ወይ ድማ ልቓሕ ክወሃበካ ብምግባር ተስፈኛ ዝኾኑ ነጋዶ ካብ ምኽሳር ንክድሕኑ ዝገብር መስርሕ እዩ።


እዚ ፅሑፍ ንሓፈሻዊ ሓበሬታን መረዳእታን ጥራይ ዝተዳለወ እምበር፣ ሕጋዊ ምኽሪ (Legal Advice) ኣይኮነን። ኣብዚ ተጠቒሶም ዘለዉ ነጥብታት ምስ ናይ ነፍስ ወከፍ ሰብ ኩነታት ክፈላለዩ ስለ ዝኽእሉ፣ ዝኾነ ሕጋዊ ስጉምቲ ቅድሚ ምውሳድኩም ምስ ጠበቓ ወይ ሕጋዊ ኣማኻሪ ይማኸሩ።

That Tigray foreclosure “halt”? It’s not the protection borrowers think it is.
Let’s be blunt.
A regional administrative letter cannot override federal law. Full stop.
The recent directive from the Tigray Interim Administration (TIA) to halt the sale of collateral may feel like relief—but legally, it’s shaky ground. And financially? It can make things worse.
Here’s what borrowers need to understand:
👉 Interest doesn’t pause.
While enforcement is delayed, debt keeps growing. Quietly. Aggressively.
👉 Courts won’t ignore the law.
The Property Mortgaged or Pledged with Banks Proclamation still governs. And it gives banks the right to enforce collateral.
👉 False security is dangerous.
Relying on a non-binding letter may cost borrowers the time they should be using to fix their situation.
👉 This isn’t just individual risk.
Undermining enforcement affects the entire banking system, credit, trust, stability.
So what’s the real solution?
Not shortcuts. Not signals.
✅ Use the law.
The Commercial Code already provides tools:
· Debt restructuring
· Reorganization
These are binding, enforceable, and real protections.
📌 Bottom line:
This letter may delay the problem but it doesn’t solve it. And in many cases, it deepens it.

Address

Office No. 101 Rebeka Building, Haile Gebre Silase Street
Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Sheba Advocates LLP - ሼባ የጥብቅና ድርጅት posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share